Welcome to
+
|
|
Help center
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice
Event
Online Admission
Back
Online Admission
Application Form
Registration Form
Resource
Back
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
More
Support
Submit Ticket
My Tickets
Service
About
Contact Us
Status
Login
Announcement
አዲስ አበባን የብልፅግና ተምሳሌት ለማድረግ በሚደረገው ጥረት የወጣቶችን አስተሳሰብ
አዲስ አበባን የብልፅግና ተምሳሌት ለማድረግ በሚደረገው ጥረት የወጣቶችን አስተሳሰብ
05th April, 2025
“የምዘና ስርዓትን አጠናክሮ በማስቀጠል ስራን በተገቢው መንገድ ለሰራ እውቅና መስጠትና መሸለም ለቀጣይ ስራ ስንቅ ነዉ!”
አቶ እንዳልካቸው አስራት
የየካ ክፍለ ከተማ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚና የስራና ክህሎት ፅ/ቤት ሃላፊ
መጋቢት
23/2017 ዓ.ም የካ ኮሙኒኬሽን
የየካ ክፍለ ከተማ ስራና ክህሎት ፅ/ቤት የ2017 በጀት የ6ወራት ምዘናን መሰረት በማድረግ የእዉቅናና ሽልማት ኘሮግራም አካሄደ።
የክፍለ ከተማዉ ስራና ክህሎት ፅ/ቤት የ2017 በጀት የ6ወራት ምዘናን መሰረት በማድረግ ደረጃ ላገኙ ወረዳዎች እና ለባለድርሻ አካላት የእዉቅናና ሽልማት ኘሮግራም አካሄዷል።
የየካ ክፍለ ከተማ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚና የስራና ክህሎት ፅ/ቤት ሃላፊ አቶ እንዳልካቸዉ አስራት የምዘና ስርዓትን አጠናክሮ በማስቀጠል ስራን በተገቢው መንገድ ለሰራ እውቅና መስጠትና መሸለም ለቀጣይ ስራ ስንቅ መሆኑን ገልፀዉ በቀሪ ወራት ለመስራት የታቀዱ ስራዎችን በመፈፀም ዉጤታማ ስራ መስራት የተሰጠ ሃላፊነትን ከመወጣት ባሻገር እደሚያሸም ተናግረዋል።
በእዉቅናና ሽልማት ስነ-ስርዓቱ 1ኛ ወረዳ 9፣ 2ኛ ወረዳ 12፣ 3ኛ ደግሞ ወረዳ 10 ደረጃ በመያዝ የዋንጫ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። ደረጃ 4 እ 5ኛ ለወጡ ወረዳዎች ሁለት ወረዳዎች የሰርተፍኬት ሽልማት ተሰጥቷቸዋል።
.