Welcome to
+
|
|
Help center
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice
Event
Online Admission
Back
Online Admission
Application Form
Registration Form
Resource
Back
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
More
Support
Submit Ticket
My Tickets
Service
About
Contact Us
Status
Login
Announcement
በሶማሌ ክልል የክህሎት እና የስራ ዕድል ፈጠራ ቢሮ ከፍተኛ አመራሮች የተመራ ልዑክ በአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ እና በስሩ በሚገኙ መዋቅሮች የሥራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል።
በሶማሌ ክልል የክህሎት እና የስራ ዕድል ፈጠራ ቢሮ ከፍተኛ አመራሮች የተመራ ልዑክ በአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ እና በስሩ በሚገኙ መዋቅሮች የሥራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል።
01st February, 2025
በሶማሌ ክልል የክህሎት እና የስራ ዕድል ፈጠራ ቢሮ ከፍተኛ አመራሮች የተመራ ልዑክ በአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ እና በስሩ በሚገኙ መዋቅሮች የሥራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል።
ጥር 22 ቀን ፤ 2017 ዓ.ም
በሶማሌ ክልል የክህሎት እና የስራ ዕድል ፈጠራ ቢሮ ከፍተኛ አመራሮች የተመራ ልዑክ በአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ እና በስሩ በሚገኙ ክፍለከተማዎችና ወረዳዎች የሥራና ክህሎት ጽሕፈት ቤቶች እንዲሁም ቀቴክኒክና ማሰልጠኛ ኮሌጅ የሥራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል።
ልዑኩ
በኢትዮጵያ ርዕሰ መዲና በሆነችው አዲስ አበባ እየተከናወኑ ያሉ የዘርፉ የስራ እንቅስቃሴዎችን በመቅሰም በክልሉ ለማስፋት ያለመ የስራ ጉብኝት ነው እያደረገ ያለው።
.