Welcome to
+
|
|
Help center
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice
Event
Online Admission
Back
Online Admission
Application Form
Registration Form
Resource
Back
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
More
Support
Submit Ticket
My Tickets
Service
About
Contact Us
Status
Login
Announcement
በቢሮው አገልግሎት ፈልገው የሚመጡ ተገልጋዮች የጉዳዮቻቸውን ፍሰት ተከትለው እየተስተናገዱ ይገኛሉ።
በቢሮው አገልግሎት ፈልገው የሚመጡ ተገልጋዮች የጉዳዮቻቸውን ፍሰት ተከትለው እየተስተናገዱ ይገኛሉ።
09th August, 2025
በቢሮው አገልግሎት ፈልገው የሚመጡ ተገልጋዮች የጉዳዮቻቸውን ፍሰት ተከትለው እየተስተናገዱ ይገኛሉ።
ሐምሌ 30/2017 ዓ.ም
የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ የባለጉዳይ ቀንን ምክንያት በማድረግ በቢሮው አገልግሎት ፈልገው ለሚመጡ የውስጥና የውጭ ተገልጋዮች የተሳለጠ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡
የባለ
ጉዳይ ቀንን አስመልክቶ የቢሮው አገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርዳይዜሽን ክትትል ድጋፍ ምዘና ኦዲት ዳይሬክቶሬት ከኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ጋር በጋራ በመሆን በቢሮው በሚገኙ ዘርፎች ፤ዳይሬክቶሬቶች፤ቡድኖች እንዲሁም ባለሙያዎች እየሰጡት ያለውን አገልግሎት ቅኝት አድርገዋል፡፡
በቢሮው በተደረገው አገልግሎት አሰጣጥ ቅኝት አገልግሎት ፈልገው የሚመጡ የውስጥና የውጭ ተገልጋዮች የጉዳዮቻቸውን ፍሰት ተከትለው እየተስተናገዱ መሆኑን ተረጋግጧል፡፡
.