Welcome to
+
|
|
Help center
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice
Event
Online Admission
Back
Online Admission
Application Form
Registration Form
Resource
Back
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
More
Support
Submit Ticket
My Tickets
Service
About
Contact Us
Status
Login
Announcement
የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ሥራና ክህሎት ጽ/ቤት በንግድና አገልግሎት ዘርፍ ከተደራጁ ኢንተርፕራይዞች ጋር ከድጋፍ ጋር ተያይዞ የሚታዩ ማነቆዎችን መፍታት በሚቻልበት ዙሪያ የውይይት መድረክ አካሄደ::
የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ሥራና ክህሎት ጽ/ቤት በንግድና አገልግሎት ዘርፍ ከተደራጁ ኢንተርፕራይዞች ጋር ከድጋፍ ጋር ተያይዞ የሚታዩ ማነቆዎችን መፍታት በሚቻልበት ዙሪያ የውይይት መድረክ አካሄደ::
22nd February, 2025
የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ሥራና ክህሎት ጽ/ቤት በንግድና አገልግሎት ዘርፍ ከተደራጁ ኢንተርፕራይዞች ጋር ከድጋፍ ጋር ተያይዞ የሚታዩ ማነቆዎችን መፍታት በሚቻልበት ዙሪያ የውይይት መድረክ አካሄደ::
የካቲት 13-2017 ዓ.ም
መድረኩን የመሩት የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚና የስራ ክህሎት ጽ/ቤት ሃላፊ ወ/ሮ ሰላማዊት ከበደ እንዳሉት በተለያዩ ዘርፎች የተደራጁ ኢንተርፕራይዞች የሚያጋጥማቸውን ችግር ቀርፈው ውጤታማ እንዲሆኑ በትኩረት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል::
የክፍለ
ከተማው ስራና ክህሎት ጽ/ቤት ምክትል ሃላፊ አቶ መለሰ ገ/ሚካኤል በበኩላቸው በክፍለ ከተማው በሁሉም ዘርፎች ከተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ጋር ተከታታይነት ያለው የውይይት መድረክ እየተካሄደ መሆኑን አስታውቀዋል::
.