Welcome to
College የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ሥራና ክህሎት ጽ/ቤት በንግድና አገልግሎት ዘርፍ ከተደራጁ ኢንተርፕራይዞች ጋር ከድጋፍ ጋር ተያይዞ የሚታዩ ማነቆዎችን መፍታት በሚቻልበት ዙሪያ የውይይት መድረክ አካሄደ::

የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ሥራና ክህሎት ጽ/ቤት በንግድና አገልግሎት ዘርፍ ከተደራጁ ኢንተርፕራይዞች ጋር ከድጋፍ ጋር ተያይዞ የሚታዩ ማነቆዎችን መፍታት በሚቻልበት ዙሪያ የውይይት መድረክ አካሄደ::

22nd February, 2025

የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ሥራና ክህሎት ጽ/ቤት በንግድና አገልግሎት ዘርፍ ከተደራጁ ኢንተርፕራይዞች ጋር ከድጋፍ ጋር ተያይዞ የሚታዩ ማነቆዎችን መፍታት በሚቻልበት ዙሪያ የውይይት መድረክ አካሄደ::
የካቲት 13-2017 ዓ.ም
መድረኩን የመሩት የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚና የስራ ክህሎት ጽ/ቤት ሃላፊ ወ/ሮ ሰላማዊት ከበደ እንዳሉት በተለያዩ ዘርፎች የተደራጁ ኢንተርፕራይዞች የሚያጋጥማቸውን ችግር ቀርፈው ውጤታማ እንዲሆኑ በትኩረት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል::

የክፍለ ከተማው ስራና ክህሎት ጽ/ቤት ምክትል ሃላፊ አቶ መለሰ ገ/ሚካኤል በበኩላቸው በክፍለ ከተማው በሁሉም ዘርፎች ከተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ጋር ተከታታይነት ያለው የውይይት መድረክ እየተካሄደ መሆኑን አስታውቀዋል::
.

Copyright © All rights reserved.