Welcome to
College በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ያከናወናቸውን ሰው ተኮር የልማት ተግባራት በተመለከተ ገለፃ ተደረገ፡፡

በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ያከናወናቸውን ሰው ተኮር የልማት ተግባራት በተመለከተ ገለፃ ተደረገ፡፡

01st February, 2025

በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ክቡር አቶ ጥራቱ በየነ “ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል በሚካሂደው የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ላይ ለሚሳታፉ አባላት የከተማ አስተዳደሩ በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ያከናወናቸውን ሰው ተኮር የልማት ተግባራት በተመለከተ ገለፃ ሲያደርጉ።

.

Copyright © All rights reserved.