Welcome to
+
|
|
Help center
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice
Event
Online Admission
Back
Online Admission
Application Form
Registration Form
Resource
Back
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
More
Support
Submit Ticket
My Tickets
Service
About
Contact Us
Status
Login
Announcement
የአዲስ አበባ ከተማ ሱፐርቪዥን ቡድን በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ በስራ እድል ፈጠራ እና በከተማ ግብርና ዘርፍ በተሰሩ ተግባራት ዙሪያ ምልከታ ማድረግ ጀመረ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ሱፐርቪዥን ቡድን በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ በስራ እድል ፈጠራ እና በከተማ ግብርና ዘርፍ በተሰሩ ተግባራት ዙሪያ ምልከታ ማድረግ ጀመረ፡፡
22nd March, 2025
የአዲስ አበባ ከተማ ሱፐርቪዥን ቡድን በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ በስራ እድል ፈጠራ እና በከተማ ግብርና ዘርፍ በተሰሩ ተግባራት ዙሪያ ምልከታ ማድረግ ጀመረ፡፡
መጋቢት 12-2017 ዓ/ም
በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ በስራ እድል ፈጠራ እና በከተማ ግብርና ዘርፍ እየተሰሩ ያሉ ተግባራትን በአካል ተገኝተው ምልከታ ለማድረግ የአዲስ አበባ ከተማ ሱፐርቪዥን ቡድን የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አይዳ አወል፣ የብልፅግና ፓርቱ አዲስ ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ሙስጠፋ ቱኩ እንዲሁም የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ም/ዋና ሥራ አስፈፃሚና የሥራ ክህሎት ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ሰላማዊት ከበደ በተገኙበት በአካል ተገኝተው የምልከታ ሱፐርቪዥን አካሄድን የጋራ አድርገዋል::
በጋራ
ውይይቱ የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አይዳ አወል በተሰሩ ስራዎች ዙሪያ ምልከታ መካሄዱ ክፍተቶችን ለማረም ጥንካሬዎችን ደግሞ ለማስቀጠል ተገቢና አስፈላጊ ነገር በመሆኑ የተሳካ ቆይታ ይኖረናል የሚል ተስፋ አለኝ ሲሉ ተናግረዋል፡፡
የሱፐርቪዥን ቡድኑ የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ም/ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሰላማዊት ከበደ እና ሥራና ክህሎት ጽ/ቤት ም/ኃላፊ አቶ መለሰ ገ/ማርያም የጽ/ቤቱን ዋና ተግባራትን ገለፃ ካደረጉ በኋላ የሱፐርቪዥን ምልከታውን ጀመረዋል።
.