Welcome to
+
|
|
Help center
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice
Event
Online Admission
Back
Online Admission
Application Form
Registration Form
Resource
Back
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
More
Support
Submit Ticket
My Tickets
Service
About
Contact Us
Status
Login
Announcement
የስራና ክህሎት ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወር የስራ አፈፃፀም ገመገመ፡፡
የስራና ክህሎት ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወር የስራ አፈፃፀም ገመገመ፡፡
25th January, 2025
የስራና ክህሎት ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወር የስራ አፈፃፀም ግምገማ በንፋስ ስልክ ላፍቶ እያካሄደ ነው።
ጥር 13/2017
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራና ክህሎት ቢሮ የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ ግማሽ በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀም ግምገማ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል።
በዕለቱም በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጥራቱ በየነ ጨምሮ የከተማ፣ የክፍለ ከተማና የወረዳ የዘርፉ አመራሮች ተገኝተዋል።
በግምገማ መድረኩ ባለፉት 6 ወራት በየዘርፉ የተከናወኑ ተግባራት አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት እንደሚደረግበትና በቀጣይ ጊዚያትም ለሚከናወኑ ተግባራት አቅጣጫ እንደሚሰጥባቸው ይጠበቃል።
.