Welcome to
+
|
|
Help center
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice
Event
Online Admission
Back
Online Admission
Application Form
Registration Form
Resource
Back
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
More
Support
Submit Ticket
My Tickets
Service
About
Contact Us
Status
Login
Announcement
4ኛው ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር የመክፈቻ ስነ-ስርዓት እየተካሄደ ይገኛል።
4ኛው ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር የመክፈቻ ስነ-ስርዓት እየተካሄደ ይገኛል።
09th May, 2025
4ኛው ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር የመክፈቻ ስነ-ስርዓት እየተካሄደ ይገኛል።
በመክፈቻ ስነ-ሥርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ፣ ሚኒስትሮች፣ የተለያዩ
የግልና የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ የቴክኖሎጂ እና ፈጠራ ባለሙያዎች እና የውድድሩ ተሳታፊዎች ተገኝተዋል።
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከኢፌዴሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ባዘጋጁት በዚህ ውድድር የክህሎት፣ የቴክኖሎጂ እና የተግባራዊ ጥናትና ምርምር ውድድሮች ይካሄዳሉ።
በተጨማሪም ከውድድሩ ጎን ለጎን በቴክኒክና ሙያ ተቋማት የተመረቱ ቴክኖሎጂዎች ኤግዚቢሽን እና ሞዴል ኢንተርፕራይዞች ምርታቸውን ለገበያ የሚያቀርቡበት ባዛርም ተዘጋጅቷል።
"ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ሃሳብ በኢፌዴሪ የተዘጋጀው ይህ ውድድር ለሚቀጥሉት ስድስት ቀናት ቆይታ ያደርጋል።
.