Welcome to
+
|
|
Help center
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice
Event
Online Admission
Back
Online Admission
Application Form
Registration Form
Resource
Back
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
More
Support
Submit Ticket
My Tickets
Service
About
Contact Us
Status
Login
Announcement
4ኛው አገር አቀፍ የክህሎት ውድድር "ብሩህ አዕምሮዎች፤ በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የመንግስት የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች መካከል መካሄድ ጀመረ።
4ኛው አገር አቀፍ የክህሎት ውድድር "ብሩህ አዕምሮዎች፤ በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የመንግስት የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች መካከል መካሄድ ጀመረ።
08th March, 2025
4ኛው አገር አቀፍ የክህሎት ውድድር "ብሩህ አዕምሮዎች፤ በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የመንግስት የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች መካከል መካሄድ ጀመረ።
የካቲት 28/2017 ዓ.ም
በአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ 4ኛው ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር "ብሩህ አዕምሮዎች ፤ በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ቃል በከተማዋ በሚገኙ የመንግስት የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች በሰልጣኞች ደረጃ መካሄድ ጀምሯል።
የክህሎት ውድድሩን በልደታ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ተገኝተው በይፋ ያስጀመሩት በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ የኢንተርፕራይዝና ቴክኖሎጂ ልማት ዘርፍ ኃላፊ
#አቶ
መሀመድ ልጋኒ የክህሎት ውድድሩ ክህሎት መር የስራ ዕድል ፈጠራን ወደ ተግባር በመለወጥ ሂደት የበቁ ዜጎችን ለመፍጠር ያስችላል ብለዋል።
በኮሌጆች ሰልጣኞች መካከል የፉክክር መንፈስ በመፍጠር እና ተወዳዳሪነታቸውን በማሳደግ በቀጣይ በክላስተር፤በከተማ፤በሀገር አቀፍ እንዲሁም በዓለም ዓቀፍ ደረጃ በሚካሄዱ ውድድሮች ላይ ተሳታፊ እንዲሆኑ ያስችላል ተብሏል።
በዛሬው ዕለት በከተማ ደረጃ መካሄድ በጀመረው የሰልጣኞች የህሎት ውድድር ከ480 በላይ ሰልጣኞች በ19 የሙያ ዘርፎች እንደሚወዳደሩ ተጠቁሟል።
.