Welcome to
+
|
|
Help center
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice
Event
Online Admission
Back
Online Admission
Application Form
Registration Form
Resource
Back
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
More
Support
Submit Ticket
My Tickets
Service
About
Contact Us
Status
Login
Announcement
የሙያ ባለቤት መሆን የራስን ስራ በመፍጠር ሀብት ለማፍራት ወሳኙ መንገድ እንደሆነ ተገለፀ።
የሙያ ባለቤት መሆን የራስን ስራ በመፍጠር ሀብት ለማፍራት ወሳኙ መንገድ እንደሆነ ተገለፀ።
06th November, 2023
ጥቅምት 25 ቀን፣ 2016 ዓ.ም
የልደታ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ከስድስት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለተውጣጡ እና የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ከወሰዱ ተማሪዎች ጋር ተወያይቷል።
በውይይቱ አዲሱ የቴክኒክና ሙያ ፖሊሲን እና ኮሌጁ ስለሚሰጣቸው የስልጠና አይነቶች ገለፃ ተደርጎላቸዋል።
በውይይቱ በኮሌጁ ሰልጥነው በስራ ላይ የሚገኙ ስራ ፈጣሪዎች ተገኝተው ተሞክሯቸውን አካፍሏል። ተሞክራቸውን ያካፈሉ ስራ ፈጣሪዎች የራስን ስራ በመፍጠር ሀብት ማፍራት የሚቻለው የሙያ ባለቤት በመሆን እና ጠንክሮ መስራት ሲቻል መሆኑን ገልፀው ተማሪዎቹ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ላይ ገብተው የሙያ ትምህርት እንዲማሩ መልእክት አስተላልፈዋል።
ከውይይቱ በኋላ የኮሌጁን ምድረ-ግቢ እና ወርክሾፖች ተዘዋውረው እንዲጎበኙ ተደርጓል።
የልደታ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ በ11 የስልጠና ዘርፎች ላይ ትኩረት አድርጎ ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 4 ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል።
.