Welcome to
+
|
|
Help center
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice
Event
Online Admission
Back
Online Admission
Application Form
Registration Form
Resource
Back
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
More
Support
Submit Ticket
My Tickets
Service
About
Contact Us
Status
Login
Announcement
የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ስራና ክህሎት ጽ/ቤት 3ኛ ዙር ብቃት የወጣቶች የስራ ላይ ልምምድ ፕሮግራም ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር አካሄደ፡፡
የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ስራና ክህሎት ጽ/ቤት 3ኛ ዙር ብቃት የወጣቶች የስራ ላይ ልምምድ ፕሮግራም ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር አካሄደ፡፡
01st March, 2025
የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ስራና ክህሎት ጽ/ቤት 3ኛ ዙር ብቃት የወጣቶች የስራ ላይ ልምምድ ፕሮግራም ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር አካሄደ፡፡
የካቲት19/2017ዓ ም
የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ስራና ክህሎት ጽ/ቤት ብቃት የወጣቶች የስራ ላይ ልምምድ ፕሮግራም 2ኛ ዙር አፈፃፀም ግምገማ እንዲሁም 3ኛ ዙር የመክፈቻ መርሃ-ግብር ከዘርፉ ባለድርሻዎችና አመራሮች ጋር ተወያይቷል፡፡
መድረኩን የመሩት የክፍለ ከተማው ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚና የስራ ክህሎት ጽ/ቤት ሃላፊ ወ/ሮ ሰላማዊት ከበደ 2ኛ ዙር ብቃት የወጣቶች የስራ ላይ ልምምድ ከልየታው ጀምሮ ስራው የተመራበት አግባብ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ በመሰራቱ ፕሮግራሙ ስኬታማ ሆኗል ብለዋል፡፡
ወ/ሮ ሰላማዊት አክለውም በ2ኛው ዙር ፕሮግራም 1384 የክፍለ ከተማችን ወጣቶች የሥራ ላይ ልምምድ ስልጠናዎችን አግኝተው ክህሎታቸውን አዳብረው ለሥራ ዝግጁ በማድረግ ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል ሲሉ ገልፀዋል፡፡
በመድረኩ 2ኛ ዙር ብቃት የወጣቶች የስራ ላይ ልምምድ አፈፃፀም ሪፖርት እንዲሁም የ3ኛው ዙር የስራ ላይ ልምምድ እቅድ በክፍለ ከተማው የስራና ክህሎት ጽ/ቤት ምክትል ሃላፊ በአቶ መለሰ ገ/ሚካኤል አማካኝነት ቀርቦ ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን 3ኛው ዙር የወጣቶች የስራ ላይ ልምምድ በአራት ወረዳዎች ማለትም በወረዳ 6፣ 8፣ 10 እና በወረዳ 13
ተግባራዊ ይደረጋል ሲሉ አስታውቀዋል፡፡
የመድረኩ ተሳታፊዎች በበኩላቸው ስራው ከልየታ ጀምሮ በትብብርና በቅንጅት በመሰራቱ ውጤታማ በመሆኑ ይህንኑ አሰራር አጠናክሮ በማስቀጠል የወጣቶችን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ይገባል ሲሉ ተናግረዋል፡፡
.